ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታዋ የተረጋገጠባት ክፍለ ከተማ እንድትሆን በትጋት እንሰራለን!!
ዜናዎችን ለማየት
ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታዋ የተረጋገጠባት ክፍለ ከተማ እንድትሆን በትጋት እንሰራለን!!
ዜናዎችን ለማየት
ጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታዋ የተረጋገጠባት ክፍለ ከተማ እንድትሆን በትጋት እንሰራለን!!
ዜናዎችን ለማየት
የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት የክፍለ ከተማውን የሰላምና የጸጥታ አስተዳደር ጉዳዮች የማስተዳደር እና ህዝቡን የሰላም ባለቤት የማድረግ ሃላፊነቶች ተቀብሎ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እንዲሁም ምልዓተ ህዝቡን በማሳተፍ በርካታ ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ጽ/ቤቱ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነቶች ከሌሎች ህግ አስከባሪ ተቋማት ጋር በመቀናጀት በክፍለ ከተማችን ውስጥ በተለያዩ ጊዜያትና አጋጣሚዎችን በመጠቀም ለመፈጸም ታቅደው የነበሩ የስርዓት አልበኝነት፤ የወንጀል፤ የሁከትና ብጥብጥ እና የሽብር ተግባራት እንዳይሳኩ ከማድረግ በተጨማሪ የሚከበሩ ሃይማኖታዊና ባህላዊ የአደባባይ ክብረ በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከናወኑ በማድረግ የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ የክፍለ ከተማችን የሰላም የጸጥታና የህግ ማስከበር ስራዎች በተቋም አቅም መፈጸም የሚያስችል አሰራር ለመፍጠር እየተደረጉ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎች እንደተጠበቁ ሆነው የክፍለ ከተማችን ሰላምና ጸጥታ ለማስተዳደር ሃላፊነት የተሰጣቸው በየደረጃው የሚገኙ በሰው ሃይል ፤በግብዓት፤ በአሰራር እና በአደረጃጀት በማጠናከር ተልዕኮውን በተገቢው የሚፈጽም የህግ አስከባሪ ተቋም እንዲሆኑ ማድረግ ጊዜው የሚጠይቀው ሃላፊነት እንደ መሆኑ መጠን የክፍለ ከተማችንን ሰላምና ጸጥታ ለማረጋገጥ መላው የክፍለ ከተማችን ህዝብ እና ተቋማት በተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ማሳተፍ ከሚቻልባቸው ዘዴዎች መካከል ድህረ-ገጽ አንዱ እንደ መሆን መጠን የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ድህረ-ገጽ በመጠቀም ሰላም፤ ጸጥታ እና ህግ ማስከበርን በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተሳታፊ በመሆን የዜግነት ሃላፊነታችሁን እንድትወጡ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ::አመሰግናለሁ! አቶ ሃብታሙ ደረጀ የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ
ወንዶች
ሴቶች
ጠቅላላ ነዋሪዎች
ሰላም እሴት ግንባታ አደ/ና/ተ/ድ/ክ/ስ/አስተዳደር
የፀጥታ ጉዳዮች ክትትልና ቁጥጥር ኦፕሬሽን ስራዎች አስተባባሪ
የፀጥታ መረጃ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ፈጣን ምላሽ ስራዎች አስተባባሪ
የህዝብ አደረጃጀት ተሳትፎና ብዙሃን ማህበራት ድጋፍ ስራ አስተባባሪ
የሰላም እሴትና የሀይማኖት ጉዳዮች ቡድን መሪ
የፀጥታ ጉዳዮች ክትትልና ቁጥጥር ኦፕሬሽን ቡድን መሪ
የህዝብ አደረጃጀት ተሳትፎና ብዙሃን ማህበራት ድጋፍ ክትትል ቡድን መሪ
የፀጥታ መረጃ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ፈጣን ምላሽ ቡድን መሪ