Loading...

ዝርዝር ዜና

መጪውን የመስቀል ደመራና የኢሬቻ በዓላት ፍጹም ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማጠናቀቁን የጉለሌ ክፍለ ከተማ የጸጥታ የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ። (ጉለሌ ኮሙኒኬሽን ፣ 14 -01 -2018 ዓ.ም)

user 13-Jun-2026 ፀጥታ