Loading...

ዝርዝር ዜና

.በጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት(Citizen Engagement Mobile Application ) እና በተቋሙ ግብ ተልዕኮ ዙሪያ የተሰጠ ስልጠና

user 13-Jun-2025 ፀጥታ

በቀን በቀን 11 -07 -2017 ዓ.ምወቅቱን የጠበቀ ስልጠና በመስጠት የሰላም እሴት ግንባታ ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ።

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ለወረዳና ለክፍለ ከተማ ባለሙያዎችና አመራሮች ( Citizen Engagement Mobile Application ) እና በተቋሙ ግብ ተልዕኮ ዙሪያ ስልጠና ሰጥቷል።

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ ደረጀ እንደተናገሩት ስልጠናው ለአመራሮች ለአስተባባሪዎችና ለቡድን መሪዎችና ሁሉም ባለሙያ ተመሳሳይ ግንዛቤ እውቀትና ክህሎት ይዞ የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጣ ለማስቻል እንደሆነ ተናግረዋል።